#OrangeDigitalCenterEthiopia በቅርቡ ምሩቅ ለሆናችሁና ሞያዊ ችሎታችሁን ማሳደግ ለምትፈልጉ በኦሬንጅ ዲጂታል ማዕከል የሦስት ወር ኢንተርንሺፕ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል። የምዝገባው ቀን መጋቢት 15 የሚጠናቀቅ ይሆናል። ስለ ኦዲሲ፦ https://telegra.ph/ODC-02-25 ለማመልከት፦ https://bit.ly/3v9UwGC @tikvahethmagazine @tikvahmagBOT 228 viewsRediate, 15:36